watermark logo

Up next


ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ።

979 Views
Degafi
0
Published on 26 Sep 2020 / In Non-profits & Activism

ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ። | በቅጥል ስሙ ኦቾ ይባላል።የስፖርት ጋዜጠኞች ስሙን ሳይጠሩ አይዉሉም ነበር ።ስፖርት ያለሱ አይደምቅም ነበር።ፍሰሀ በኢትዮጲያ የእግር ኳስ ታሪክ ፕሮፌሽናሊዝም ጀማሪ ነበር።ብዙ ክለቦችም ተጫዉቷል።ይህ እንቁ ልጅ ዛሬ ጎዳና ላይ ወድቇል።አሥታዋሽ የለውም።ይሕ ጀግና ዛሬ በአዕምሮ ህመም እየተሰቃየ ይገኛል።
የአቅሞን እንዲተባበሩን እንጠይቃለን ለበለጠ መረጃ የእጅ ስልክ ላይ ይደውሉ +251935659676 - +251915750104

Show more
0 Comments sort Sort By

Up next