ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ።
0
0
979 Bekeken
gepubliceerd op 26 Sep 2020 / In
Non-profit & Activisme
ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ። | በቅጥል ስሙ ኦቾ ይባላል።የስፖርት ጋዜጠኞች ስሙን ሳይጠሩ አይዉሉም ነበር ።ስፖርት ያለሱ አይደምቅም ነበር።ፍሰሀ በኢትዮጲያ የእግር ኳስ ታሪክ ፕሮፌሽናሊዝም ጀማሪ ነበር።ብዙ ክለቦችም ተጫዉቷል።ይህ እንቁ ልጅ ዛሬ ጎዳና ላይ ወድቇል።አሥታዋሽ የለውም።ይሕ ጀግና ዛሬ በአዕምሮ ህመም እየተሰቃየ ይገኛል።
የአቅሞን እንዲተባበሩን እንጠይቃለን ለበለጠ መረጃ የእጅ ስልክ ላይ ይደውሉ +251935659676 - +251915750104
Laat meer zien
0 Comments
sort Sorteer op