watermark logo

Следующий


ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ።

979 Просмотры
Degafi
0
Опубликован в 26 Sep 2020 / В Неприбыль и активизм

ETHIOPIA - ፍሰሀ በጋሻዉ ኦቾ እናት ሀገሩ የረሳችዉ የእግር ኳስ ዉለተኛ። | በቅጥል ስሙ ኦቾ ይባላል።የስፖርት ጋዜጠኞች ስሙን ሳይጠሩ አይዉሉም ነበር ።ስፖርት ያለሱ አይደምቅም ነበር።ፍሰሀ በኢትዮጲያ የእግር ኳስ ታሪክ ፕሮፌሽናሊዝም ጀማሪ ነበር።ብዙ ክለቦችም ተጫዉቷል።ይህ እንቁ ልጅ ዛሬ ጎዳና ላይ ወድቇል።አሥታዋሽ የለውም።ይሕ ጀግና ዛሬ በአዕምሮ ህመም እየተሰቃየ ይገኛል።
የአቅሞን እንዲተባበሩን እንጠይቃለን ለበለጠ መረጃ የእጅ ስልክ ላይ ይደውሉ +251935659676 - +251915750104

Показать больше
0 Комментарии sort Сортировать по

Следующий